Fana: At a Speed of Life!

በሐረር ከተማ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት በይፋ ተጀመረ

 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ከጥዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በይፋ ተጀምሯል፡፡

መራጩ ህብረተሰብም በተዘጋጁ የምርጫ ጣቢያዎች በመገኘት ይወክለኛል ለሚለው ድምጹን በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

በተመለከትንበት የምርጫ ጣቢያዎችም የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱም ፍጹም ሠላማዊ በሆነ መልኩ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በሐረሪ ክልል በሚገኙ 36 ቀበሌዎች 229 የምርጫ ጣቢያዎች ይገኛሉ፡፡

ምንጭ:- ኢዜአ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.