Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል በጎርፍ አደጋ ለተጎዳው የአፋር ክልል እርዳታ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት በተፈጥሮ የጎርፍ አደጋ ለተጎዳው የአፋር ክልል እርዳታ ሰጠ።

ክልሉ 300 ካርቶን የምግብ ዘይት፣ 350 ኩንታል ዱቄት፣ 566 ኩንታል ሩዝ፣ 620 ብርድ ልብሶች፣ 520 የዝናብ መከላከያ ሸራዎች እንዲሁም የጤና ባለሞያዎችን ጭምር መላኩን ከክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

#FBC
የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.