ኢትዮጵያ መድን ሊጉን መምራት የቻለበትን ውጤት አስመዘገበ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ መድን ሊጉን መምራት የቻለበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡
7ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎችን አስተናግዷል።
10 ሰአት ላይ በተደረገ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 0 በማሸነፍ በሊጉ አናት ላይ መቀመጥ ችሏል።
ምሽት 1 ሰአት ላይ በተደረገ ጨዋታ ደግሞ ሐዋሳ ከተማ ሲዳማ ቡናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!