Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ የፊታችን ሰኞ ወደ ሽረ ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኞ ታህሳስ 24 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሽረ ከተማ በቀን አንድ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡

አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ፥ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን መደበኛ በረራ በቀን ወደ ሶስት ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል፡፡

በተከታታይም የመንገደኛ ፍላጎት ቁጥርን ከግምት ውስጥ በማስገባት በቀን የሚያደርገውን የበረራ ምልልስ ብዛት እንደሚጨምርም ነው የጠቀሰው።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.