Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ምርጫ 2013

ማንኛዉም ገለልተኛ ታዛቢ የኢትዮጵያን ምርጫ ለመታዘብ በቅድሚያ የሃገሪቱን ሉዓላዊነት ሊያከብር እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛዉም ገለልተኛ ሃገር አቀፍ ወይም ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች የኢትዮጵያን ምርጫ ለመታዘብ በቅድሚያ የሃገሪቱን ሉዓላዊነት ሊያከብሩ እንደሚገባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለፀ፡፡ ምክር ቤቱ ጉዳዮን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ…

እስካሁን ከ28 ሚሊየን በላይ መራጮች ሲመዘገቡ፤የመራጮች ምዝገባ ለተጨማሪ 7 ቀናት ተራዝሟል  

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ6ኛው አጠቃላይ ምርጫ ዋና ተግባር የሆነው የመራጮች ምዝገባን እያከናወነ መሆኑን አስታውቋል። በዚህም ሂደት በመጀመሪያ ሰሞን የነበረው የመራጮች ምዝገባ መቀዛቀዝ በከፍተኛ ሁኔታ ተሻሽሎ በአሁኑ ወቅት…