በጭና በአሸባሪው ህወሓት ለተጨፈጨፉ ንጹሃን የሻማ ማብራት ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማይጠብሪ ግንባር በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ “ጭና” የገጠር ቀበሌ በአሸባሪው ህወሓት ለተጨፈጨፉ ንጹሃን መታሰቢያነት የሻማ ማብራት ሥነ-ሥርዓት በደባርቅ ከተማ ተካሄደ፡፡
በሻማ ማብራት ሥነ-ስርዓቱ ላይ የከተማዋ ከንቲባ አቶ ሰለሞን ተዘራን ጨምሮ የከተማዋ ወጣቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች መገኘታቸውን ከሰሜን ጎንደር ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!