Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአበባ ምርቶችን ወደተለያዩ የዓለም ሀገራት እያጓጓዘ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ “የፍቅረኞች ቀን’ በሚውልበት በዚህ ወር የአበባ ምርቶችን ወደተለያዩ የዓለም ሀገራት እያጓጓዘ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው ዓመት በተመሳሳይ ወር ወደ 95 ሚሊየን የሚጠጋ አበባ ማጓጓዙን አስታውቋል፡፡

አየር መንገዱ “የፍቅረኞች ቀን” (የቫለንታይን ደይ) በሚውልበት በዚህ ወር የሙቀት መቆጣጠሪያ በተገጠመላቸው ዘመናዊ እቃ ጫኝ አውሮፕላኖቹ የአበባ ምርቶችን ወደተለያዩ የዓለም ሀገራት በማጓጓዝ ላይ እንደሚገኝ በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.