Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኳታር ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን ኃላፊን ተቀብለው አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በኳታር ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን የኤዥያ-ፓሲፊክ እና የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ኃላፊ ከሆኑት ሼክ ፋይሰል ቢን ታኒ አል-ታኒን ጋር ተወያዩ፡፡

ውይይታቸውም ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የሙዓለ ንዋይ ፍሰት ዕድሎችን በመቃኘት እና በማስፋፋት ላይ ያተኮረ እንደነበር ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.