Fana: At a Speed of Life!

ዕውቁ ሩሲያዊ ጠፈርተኛ ከጠፈር ላይ ሆኖ ያነሳውን የዳሎል ምሥል ለኢትዮጵያውያን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕውቁ የሩሲያዊ ጠፈርተኛ ሰርጌይ ኩድ ስቨርቺኮቭ ከጠፈር ላይ የወሰደውን የዳሎልን ምሥል በአዲስ አበባ ተገኝቶ ለኢትዮጵያውያን አስረክቧል።

ሰርጌይ ኩድ ስቨርቺኮቭ  ÷ በ2012 ዓ.ም በዓለም አቀፉ የጠፈር ማዕከል 185 ቀናትን  ያሳለፈ ጠፈርተኛ  መሆኑ ተገልጿል፡፡

በነገው ዕለትም በአዲስ አበባ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተገኝቶ ለተማሪዎች፣ ለመምህራንና ለተመራማሪዎች ገለጻ ያደርጋል ተብሏል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.