Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ቡና እና ባሕርዳር ከተማ ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ቡና እና ባሕርዳር ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ፡፡

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሣምንት ጨዋታ በአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡

በዚህም 9፡00 ላይ በተካሔደው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ወልቂጤ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ለቡና የማሸነፊያዋን ጎል ብሩክ በየነ በሁለተኛው አጋማሽ አስቆጥሯል፡፡

በሌላ በኩል ምሽት 12፡00 ላይ በተካሄደው ጨዋታ የጣና ሞገዶቹ ዐጼዎቹን 2 ለ 1 ማሸፍ ችለዋል፡፡

የባሕርዳር ከተማን ጎሎች ያሬድ ባዬ እና አለልኝ አዘነ አስቆጥረዋል፡፡

የፋሲል ከነማን ብቸኛ ጎል ደግሞ ታፈሰ ሰሎሞን ነው ያስቆጠረው፡፡

 

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.