Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉቅዱስ ጊዮርጊስ እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል፡፡

በዛሬው ዕለት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡

በዚህም 9 ሰዓት ቅዱስ ጊዮርጊስና ፋሲል ከነማ ጨዋታቸውን ያደረጉ ሲሆን÷ ቅዱስ ጊዮርጊስ 1ለ0 አሸንፏል፡፡

የቅዱስ ጊዮርጊስን የማሸነፊያ ግብ እስማኤል ኦሮ-አጎሮ አስቆጥሯል፡፡

ምሽት 12 ሰዓት በተደረገ ጨዋታ ደግሞ ድሬዳዋ ከተማ ሀዋሳ ከተማን 1ለ 0 አሸንፏል፡፡

አቤል ከበደ የማሸነፊያ ግቧን አስቆጥሯል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.