Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ውይይት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ውይይት መካሄድ ጀምሯል፡፡

ውይይቱ “የመንግሥት ቅቡልነት ምንነት፣ ማረጋገጫ መንገዶችና የብልፅግና አቅጣጫዎች “በሚል መሪ-ቃል ነው የሚካሄደው፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.