Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ከሌተናል ጄነራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን ቡርሃን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሱዳን የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር ሌተናል ጄነራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን ጋር ተወያዩ።
 
መሪዎቹ የሁለቱን ሀገራት የኢኮኖሚ ትስስር ማጠናከር እና አካባቢያዊ ፀጥታን ማረጋገጥ የሚቻልባቸው መንገዶችን በተመለከተ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል።
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.