Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023/24 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ምድብ ድልድል ዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓት ዛሬ በፈረንሳይ ሞናኮ ተካሂዷል።

በዚህ መሰረትም፡-

በምድብ 1: ማንቸስተር ዩናይትድ ፣ ባይየርን ሙኒክ፣ ኮፐን ሃገን፣ ጋላታሳራይ

በምድብ 2፡ አርሰናል ፣ ሴቪያ፣ ፒ ኤስ ቪ፣ ሌንስ

በምድብ 3፡ ናፖሊ ፣ ሪያል ማድሪድ፣ ብራጋ፣ ዩኒየን በርሊን

በምድብ4፡ ኢንተር ሚላን ፣ ቤኔፊካ፣ አር ቢ ሳልዝ በርግ፣ ሪያል ሶሲዳድ

በምድብ 5፡ አትሌቲኮ ማድሪድ፣ ፌዬኖርድ፣ ላዚዮ፣ ሴልቲክ

በምድብ 6፡ ፒኤስጂ ፣ ቦሩሲያ ዶርትሙንድ፣ ኤሲሚላን፣ ኒው ካስል

በምድብ 7፡ ማንቸስተር ሲቲ፣ አር ቢ ሌብዚግ፣ ሬድስታር ቤልግሬድ፣ ያንግ ቦይስ

በምድብ 8፡ ባርሴሎና ፣ ፖርቶ፣ ሻካታር ዶኔስክ ፣ሮያል አንትወርፕ ተደልድለዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.