Fana: At a Speed of Life!

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ ድል ቀናው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ21ኛ ሳምንት ጨዋታውን በሜዳው ያደረገው ቼልሲ ድል ቀናው።

ፉልሃምን ያስተናገደው ቼልሲ ከእረፍት በፊት ፓልመር በፍጹም ቅጣት ምት ባስቆጠረው ግብ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።

በዚህም ነጥቡን 31 በማድረስ በፕሪሚየር ሊጉ ስምንተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

ሊጉን ሊቨርፑል በ45 ነጥብ እየመራ ይገኛል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.