Fana: At a Speed of Life!

በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ አስተናጋጇ ኮትዲቯር አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ አስተናጋጇ ኮትዲቯር ጊኒ ቢሳውን 2 ለ 0 በማሸነፍ ሶስት ነጥብ አግኝታለች።

ለኮትዲቯር የማሸነፊያ ግቦቹን ገና ጨዋታው በተጀመረ አራተኛ ደቂቃ ላይ ፎፋና ሲያስቆጥር፥ ሁለተኛዋን ግብ ደግሞ ክራሶ ከእረፍት በኋላ 58ኛ ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡ (FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.