Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ክልሎች የተፈናቀሉ ወገኖችን ለማቋቋም የድጋፍ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ክልሎች ከቤት ንብረታቸው የራቁ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የድጋፍ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶችን ይፋ አደረገ።

ድጋፍ ለማድረግ በተደጋጋሚ ጥያቄ ሲቀርብ እንደነበር የሰላም ሚኒስቴር ገልጿል።

ለዚህም አመስግኖ ድጋፍ ለማሰባሰብ በኢትዮጵያ መንግስት የተከፈቱ የብር እና የዶላር የባንክ አካውንቶችን ይፋ አድርጓል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.