Fana: At a Speed of Life!

በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልኡክ የበርበራን ወደብ ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልኡክ የበርበራን ወደብ ጎብኝቷል፡፡

ልዑኩ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስና የሶማሊ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ሙስጠፋ ሙሃመድ ማካተቱን ከሶማሊ ብዙሃን መገኛኛ ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.