Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

ኮቪድ 19

የህልውና ዘመቻው መዳረሻ አሸባሪው ህወሓት ዳግም የኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ፈተና እንዳይሆን ማድረግ ነው – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)   የህልውና ዘመቻው መዳረሻ አሸባሪው ህወሓት ዳግም የኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ፈተና እንዳይሆን ማድረግ ነው ሲል  የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ አስታወቀ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ ዛሬ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ …

የኢትዮጵያዊነት ቀን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በተገኙበት በፓናል ውይይት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያዊነት ቀን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በፓናል ውይይት በሸራተን እየተከበረ ነው። በፓናል ውይይቱ ላይ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መአዛ አሸናፊ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ…

ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ተመረቀ። በደብረ ማርቆስ ከተማ የተገነባው ፋብሪካ በቀን 1 ሚሊየን 350 ሺህ ሊትር ዘይት የማምረት አቅም አለው። ፋብሪካው አሁን ላይ ለ1 ሺህ 500…

በባህር ዳር ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች የህዝብ ለህዝብ ውይይት እያደረጉ ነው

አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች የህዝብ ለህዝብ ውይይት እያደረጉ ነው፡፡ ውይይቱ "የተረጋጋ የፖለቲካ ስርዓትና ዴሞክራሲ ለህዝቦች መተሳሰብና አብሮነት " በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ ያለው፡፡ በውይይቱ…

ቦርዱ የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ባወጣው መመሪያ ላይ የሕዝብ አስተያየት ለመቀበል ጥሪ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀጣይ በሚደረገው 6ኛ ሃገራዊ የምርጫ ሂደት ወቅት የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ባወጣው መመሪያ ላይ የሕዝብ አስተያየት ለመቀበል ጥሪ አድርጓል። የመመሪያው ዋና ዓላማ በምርጫ ሂደት ወቅት…

ጠ/ሚ ዐቢይ የፈረንጆችን ገና ለሚያከብሩ የኢትዮጵያ ወዳጆችና የዳያስፖራ ማህበረሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የፈረንጆቹ ገና ለሚያከብሩ የኢትዮጵያ ወዳጆችና የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገፃቸው ላይ መልካም የገና በዓል እና የደስታ በዓል ይሁንላችሁ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከኢንቨስትመንት እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ብሔራዊ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢንቨስትመንት እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ብሔራዊ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ። የውይይቱ ዓላማም ባለፈው ዓመት የተካሄዱትን ብሔራዊ የሥራ ዕድል ፈጠራ ክንዋኔዎች መመዘን እና ለቀጣዩ ዓመት አቅጣጫ መስጠት መሆኑን የጠቅላይ…

በቀን 1 ነጥብ 2 ሚሊየን የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛዎችን የሚያመርት ፋብሪካ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ24 ሰአት ውስጥ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ደረጃውን የጠበቀ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛዎችን ማምረት የሚችል ፋብሪካ ተመርቆ ስራ ጀመረ። ጉያ ሜዲካል ማስክ ማምረቻ የተሰኘው ፋብሪካ ለ450 ሰዎች የስራ እድል ፈጥሯል። በዚሁ የምረቃ ስነ ስርአት ላይ…

በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ከ5 ሺህ በላይ ሲደርስ ባለፉት በ24 ሰዓታት የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ሰኔ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው 5 ሺህ 34 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 34 የላብራቶሪ ምርመራ 186 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው መግለፁን ተከትሎ ነው…