የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 5ኛ ዙር 1ኛ አመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።
ምክር ቤቱ በጉባዔው የ2013 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም እና የ2014 በጀት ዓመት ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል።
በቢቂላ ቱፋ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!