የጁንታው ቡድን በመሸነፉ ህዝቡ ደስታውን ገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህግ ማስከበር ዘመቻው የጁንታው ቡድን በመሸነፉ ህዝቡ ደስታውን ገለጸ።
የባህር ዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ታቦር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ኮሶበር፣ ወረታ፣ አዲስ ዘመን፣ ዳንሻ፣ ወልድያ፣ ቆቦ እና የሌሎች ከተማ ነዋሪዎች የህወሓት ጁንታ በመሸነፉ ደስታቸውን ገልፀዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህግ ማስከበር ዘመቻው የጁንታው ቡድን በመሸነፉ ህዝቡ ደስታውን ገለጸ።
የባህር ዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ታቦር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ኮሶበር፣ ወረታ፣ አዲስ ዘመን፣ ዳንሻ፣ ወልድያ፣ ቆቦ እና የሌሎች ከተማ ነዋሪዎች የህወሓት ጁንታ በመሸነፉ ደስታቸውን ገልፀዋል፡፡