Fana: At a Speed of Life!

ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 38 ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በቴፒ ግቢ ለ13ኛ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 38 ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው።

ተመራቂ ተማሪዎች በኢንጂነሪንግ ቴክኖሎጂ፣ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጆችና በኢንፎርማቲክስ ትምህርት በመጀመሪያና 2ኛ ዲግሪ የሰለጠኑ መሆናቸው ተገልጿል።

በሃበነዮም ሲሳይ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግና

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.