Fana: At a Speed of Life!

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት  መደበኛ ስብሰባውን  ነገ ያካሂዳል

 

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገ ይካሄዳል፡፡

ምክር ቤቱ  በሚያካሂደው ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባው የምክር ቤት ጉዳዮች አማካሪ  ኮሚቴ  አባላትን ለመሰየም  የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ  መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

በተጨማሪም የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች  እጩ አመራርና  አባላትን  ምደባ  አስመልክቶ  እንዲሁም የምክር ቤቱን ቋሚ ኮሚቴዎች  አደረጃጀት እና ተግባርና ሀላፊነት  ለመወሰን  የሚቀርብለትን የውሳኔ ሀሳብ  መርምሮ ያፀድቃል፡፡

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.