Fana: At a Speed of Life!

የተቀናጁ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስተዋወቅ የሚመክር መድረክ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሮሞሽን ስትራትቴጂ ላይ የሚመክር መድረክ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ጋር በትብብር አዘጋጅቷል፡፡

መድረኩ የተቀናጁ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስተዋወቅ የተዘጋጀ ሲሆን በመርሃ- ግብሩ ላይ ከተለያዩ የመንግስት መሥሪያ ቤቶች የተወጣጡ ባለሙያዎች፣ የሥራ ሃላፊዎች እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ተሳታፊዎች ናቸው።

በፕሮሞሽን ስትራቴጂ ዶክመንቱ ላይ የተለያዩ ገለፃዎች እየተደረጉ ሲሆን ሰፊ ውይይት እንደሚደረግ ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.