Fana: At a Speed of Life!

የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ እና የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዷለም ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል።

ርዕሰ መስተዳድሩ እና ልዑካቸው ጅግጅጋ ከተማ ሲደርስ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሀይማኖት አባቶች እና ኡጋሶች ደማቅ አቀባበል እንዳደረጉላቸው ከአፋር ክልል ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.