Fana: At a Speed of Life!

በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሚሳተፉ አትሌቶች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአሜሪካ ኦሬገን በሚካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን የሚወክለው የአትሌቲክስ ቡድን በዛሬው ዕለት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሽኝት ተደርጎለታል፡፡

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት÷ ዛሬ ምሽት በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ለቡድኑ መልካም እድል ተመኝተው ሸኝተዋል፡፡

18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻ ምፒዮና በአሜሪካ ኦሬገን ከሐምሌ 14  ቀን  እስከ 25 ቀን 2022 እንደሚካሄድ ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.