Fana: At a Speed of Life!

የመውሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ በነገው ዕለት መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ነገ የሚከበረውን የመውሊድ በዓል መክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12 ሰዓት መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።

በዓሉን አስመልክቶም 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.