አቶ ሞገስ ባልቻ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የዲሞክራሲ ስርዓት ማስተባበርያ ፅ/ቤት ሃላፊ ሆነው ተሾሙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ሞገስ ባልቻ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የዲሞክራሲ ስርዓት ማስተባበርያ ፅ/ቤት ሃላፊ ሆነው ተሾሙ፡፡
ለአቶ ሞገስ ባልቻ ሹመት የሰጡት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መሆናቸውን ከከንቲባ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡