Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በመኖሪያ ቤታቸው የአፍጥር ዝግጅት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የረመዳን ጾምን ምክንያት በማድረግ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በመኖሪያ ቤታቸው የአፍጥር ዝግጅት አካሂደዋል፡፡

በሥነ ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼክ ሃጂ ኢብራሂም፣ የምክር ቤቱ አባላትና የእምነቱ አባቶች ተገኝተዋል፡፡

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ባለፈው ዓመትም በመኖሪያ ቤታቸው የአፍጥር ዝግጅት ማካሄዳቸው ይታወሳል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.