Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ማውን ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቦትስዋና ማውን ከተማ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ።

አየር መንገዱ በረራውን ሰኔ 3 ቀን 2016 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን የገለፀ ሲሆን በሳምንት ሶስት ቀን ወደ ከተማዋ በረራ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡

አየር መንገዱ በረራ ሲጀምር ማውን ከተማ በቦትሰዋና ሁለተኛዋ የኢትዮጵያ አየር መንገድ መዳረሻ እንደምትሆን ተመላክቷል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.