Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ‘ጽዱ ኢትዮጵያ’ ንቅናቄን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ‘ጽዱ ኢትዮጵያ’ ንቅናቄን ተቀላቀለ።

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ ተደርጎ “ጽዱ ጎዳና – ኑሮ በጤና” በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ያለውን የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄን በመደገፍ 50 ሺህ ብር ገቢ አድርጓል።

ንቅናቄው ለከተማ ውበት እና ለኅብረተሰቡን ጤና መጠበቅ ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው ያለው የፌዴራል ፖሊስ፤ መላው ህዝብ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ መልዕክት አስተላልፏል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.