Fana: At a Speed of Life!

በአራዳ ክ/ከተማ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡

የውይይት መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና”በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡

በመድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣ የኦሮሚያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲና በብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ ተገኝተዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.