Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በኬኒያ የአይሲቲ ፓርክን ጎበኙ

 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በኬኒያ ናይሮቢ የወጣቶችን የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ተሳትፎ የሚያሳይ የአይሲቲ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለሁለት ቀናት ጉብኝት ኬኒያ ናይሮቢ የገቡ ሲሆን÷በጆሞ ኬንያታ አውሮፕላን ጣቢያ በኬኒያው ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

 

  

በመቀጠልም ፕሬዚዳንት ሩቶ የወጣቶችን የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ተሳትፎ የሚያሳይ የአይሲቲ ፓርክ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) አስጎብኝተዋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.