Fana: At a Speed of Life!

ፋሲል ከነማ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያዩ

 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ እና ሲዳማ ቡና 2 አቻ ተለያይተዋል፡፡

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ ስምንተኛ ሳምንት ጨዋታ በድሬዳዋ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡

ፋሲል ከነማ እና ሲዳማ ቡና ቀን 10 ሰዓት ላይ ባደረጉት ጨዋታ 2 አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡

በዚህም የፋሲል ከነማን ጎሎች ቃልኪዳን ዘላለም እና አምሳሉ ጥላሁን ሲያስቆጥሩ የሲዳማ ቡናን ጎሎች ደግሞ ይክል ኪፕሩል አስቆጥሯል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.