Fana: At a Speed of Life!

 በመዲናዋ ከቤት ግብር ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ በ2016 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከቤት ግብር ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አደም ኑሪ እንደገለፁት÷ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ448 ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች የቤት ግብር…

ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን በስኬት እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የሐረር ቀንን በስኬት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጀት መደረጉን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷በዛሬው ዕለት 26ኛው ዓለም አቀፍ የሐረር ቀንን…

በኢንዶኔዥያ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ41 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዶኔዥያ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ የ41 ሰዎች ህይወት ማለፉን የሀገሪቱ አደጋ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ አደጋው በሀገሪቱ ለሰዓታት የዘለቀውን ዝናብ ተከትሎ የተከሰተ ሲሆን፤ በሱማትራ ደሴት ውስጥ በሚገኙ ሁለት ወረዳዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል…

ቃኘው ሻለቃ በኮሪያ የፈፀመው ገድል ኢትዮጵያ ለዓለም ሰላም መረጋገጥ ያላትን ቁርጠኝነት ማሳያ ነው – አምባሳደር ታዬ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሪያ ሰላም ማስከበር የተሰማራው የቃኘው ሻለቃ ጦር የፈፀመው ገድል ኢትዮጵያ ለዓለም ሰላም መረጋገጥ ያላትን ቁርጠኝነት ያሳየ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ። የኢትዮጵያ ኮርያ ዘማቾች ማኅበር ኢትዮጵያ ለሰላም…

አጋር ድርጅቶች ፕሮግራሞቻቸውን ከጤና ሚኒስቴር ዕቅዶች ጋር በማጣጣም እንዲተገብሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አጋር ድርጅቶች ፕሮግራሞቻቸውን ከጤና ሚኒስቴር እቅዶች ጋር በማጣጣም እንዲተገብሩ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የጤና ሚኒስቴር አጋር ድርጅቶች ተወካዮች ከጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና ከሌሎች የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ…

የሕግ ማስከበሩና የሰብዓዊ መብት አያያዙ በመርህ ላይ የተመሠረተ ነው – መርማሪ ቦርዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕግ ማስከበሩ እና የሰብዓዊ መብት አያያዙ በመርህ ላይ የተመሠረተ ነው ሲል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም መርማሪ ቦርድ አስታወቀ፡፡ የቦርዱ አባላት በአማራ ክልል በሰሜን ምዕራብ ኮማንድፖስት ሥር በጎንደር ከተማ በሚገኘው ዘጠነኛ ፖሊስ ጣቢያ…

በክልሉ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 'ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት' በሚል መሪ ሀሳብ ክልላዊ የንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አባይነህ አበራ÷ በዞኑ 23 በኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሀብቶች…

የ2024 የፓሪስ ኦሎምፒክ የችቦ ማብራት ፕሮግራም በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያ ትወዳዳር፣ ተወዳድራም ታሸንፍ'' በሚል መሪ ሀሳብ የ2024 የፓሪስ ኦሎምፒክ የችቦ ማብራት ፕሮግራም በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በስነ ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት አሸብር ወልደጊዮርጊስ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች በዓለም አቀፍ የሮቦፌስት ውድድር ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች በዓለም አቀፍ የሮቦፌስት ውድድር ለመሳተፍ ወደ አሜሪካ አቅንተው በውድድሩ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ። ተወዳዳሪዎቹ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ድጋፍ፣ አብርሆት ላይብራሪ ከአቦጊዳ የሮቦቲክስ ቴክኖሎጂ ማዕከል ጋር በመተባበር…

የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ያስገነባቸውን ቤቶች አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን በኮየ ፈጬ እና በቃሊቲ ሳይቶች ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች ለተጠቃሚዎች አስተላለፈ። በቤቶቹ ማስተላለፍ በስነ-ስርዓት ላይ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም…