በኢራን የጄነራል ቃሲም ሱለይማኒን ቀብር ላይ በተፈጠረ መገፋፋትና መረጋገጥ የ35 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢራን የጄነራል ቃሲም ሱለይማኒን ቀብር ላይ በተፈጠረ መገፋፋትና መረጋገጥ በትንሹ የ35 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል።
የኢራን ብሄራዊ አብዮት ዘብ ጠባቂ ሃይል አዛዥ ጄነራል ቃሲም ሱለይማኒን ባሳለፍነው ሳምንት በኢራቅ ውስጥ በአሜሪካ…