Fana: At a Speed of Life!

ሉሲዎቹ ከናይጀሪያ አቻቸው ጋር 1 ለ 1 ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሎምፒክ ማጣሪያ ጨዋታ ከናይጄሪያ አቻው ጋር ጨዋታውን ያከናወነው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያየ።

ሁለተኛው ዙር የመጀመርያ ጨዋታ ዛሬ ቀን 9:30 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተካሄደ ሲሆን ጨዋታው በአቻ ውጤት ተጠናቋል።

የመልሱ ጨዋታ ጥቅምት 20 አቡጃ ላይ እንደሚካሄድ ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

#Ethiopia #Nigeria #Football

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.