Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለፍቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሲዳማ ብሄር ዘመን መለወጫ ፍቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ከንቲባዋ በመልዕክታቸው፤ በዓሉ ህብረ ብሄራዊ አንድነታችንን አጠናክረን በጋራ በመቆም የህዝባችንን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዳግም ቃል የምንገባበት እንዲሆንልን እመኛለሁ ብለዋል፡፡

በዓሉ የሰላም እና የደስታ እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.