ኢትዮጵያና ፈረንሳይ በትምህርት ዘርፍ ያላቸውን የቆየ ግንኙነት አጠናክረው ለመቀጠል ተስማሙ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢጅነር ጌታሁን መኩሪያ አዲሱን በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ረሚ ማርቹክስን ተቀብለው አነጋግረዋል።
በዚህ ወቅትም ኢትዮጵያና ፈረንሳይ በትምህርት መስክ በጋራ መስራት በሚችሉበት ጉዳይ ላይ መክረዋል።
ሁለቱ ሀገራት በትምህርት ዘርፍ ያላቸውን የቆየ ግንኙነት አጠናክረው ለመቀጠል መስማማታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን