Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-ጂቡቲ የዲፕሎማሲ ወዳጅነት አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጂቡቲ 127ኛ የዲፕሎማሲ ወዳጅነት አውደ ርዕይ በይፋ ተከፍቷል፡፡

በመክፈቻው ላይም የምሥራቅ አፍሪካ ልማት በይነ-መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪም የጂቡቲ የንግድ ምክር ቤት ሊቀመንበር ዩሱፍ ሙሳን ጨምሮ ሌሎች የጂቡቲ የሥራ ኃላፊዎች እና አምባሳደሮች መገኘታቸውን በጂቡቲ የኢትዮጵ ኤምባሲ መረጃ አመላክቷል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.