የሀገር ውስጥ ዜና ከ374 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ ዮሐንስ ደርበው May 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት 374 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሤ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት የሚኒስቴሩ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት፤ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 391…
ቢዝነስ ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ ፋብሪካዎች ሥራ ጀመሩ ዮሐንስ ደርበው Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ ፋብሪካዎች ተመርቀው ወደ ምርት መግባታቸው ተገለጸ፡፡ "የኢትዮጵያ ታምርት፤ እኛም እንሸምት" 3ኛ ዙር ንቅናቄ በድሬዳዋ ከተማ ተጀምሯል፡፡ ንቅናቄውን ምክንያት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ጣልያን የተደራጁ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በትብብር ለመከላከል ተስማሙ ዮሐንስ ደርበው Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣልያን ለፖሊስ ተቋማት የጋራ ስጋት የሆኑ የተደራጁ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በትብብር ለመከላከል ተስማሙ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የጣልያን የካራቢኔሪ ፖሊስ ምክትል አዛዥ ከሆኑት ጀነራል…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደስታ ሌዳሞ ሕዝቡ “ጽዱ ጎዳና – ኑሮ በጤና” ንቅናቄን እንዲቀላቀል ጥሪ አቀረቡ ዮሐንስ ደርበው Apr 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ ሕዝቡ “ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ንቅናቄን እንዲቀላቀል ጥሪ አቀረቡ፡፡ አቶ ደስታ ንቅናቄውን በመቀላቀል 10 ሺህ ብር ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን÷ ሕዝቡም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው የሂሳብ ቁጥር…
የሀገር ውስጥ ዜና እየተገኙ ያሉ ስኬቶች በተግባር የክልሉን ሕዝብ ማሻገር አለባቸው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ ዮሐንስ ደርበው Apr 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ዘርፍ እየተገኙ ያሉ ስኬቶች በተግባር የክልሉን ሕዝብ ማሻገር መቻል አለባቸው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ባለፉት ሶስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የክልሉ የ2016 በጀት ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት የመንግሥትና…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረሪ ክልል ከ3 ቢልየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች ፈቃድ ሰጠ ዮሐንስ ደርበው Apr 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ3 ነጥብ 2 ቢልየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 64 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የሐረሪ ክልል የኢንተርፕራይዞች ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለ8 ሺህ 298 ወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ ለ 6…
የሀገር ውስጥ ዜና የፍቼ ጫምባላላ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Apr 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ፣ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍቼ ጫምባላላ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ አከባበር ላይም የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የሲዳማ ክልልና የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ በተጨማሪም በአዲስ አበባ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሽመልስ አብዲሳ መንግሥት ጥንካሬዎችን እየለየና ክፍተቶችን እያረመ ስኬት ማስመዝገቡን ገለጹ ዮሐንስ ደርበው Apr 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ሥራዎችን በየጊዜው እየገመገመ ጥንካሬዎችን እየለየ እና ክፍተቶችን እያረመ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የ2016 በጀት ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት የመንግሥትና የፓርቲ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ኮንጎ ሪፐብሊክ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ ዮሐንስ ደርበው Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ኮንጎ ሪፐብሊክ መካከል በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ሁለቱ ሀገራት በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት የፈረሙት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ…
የሀገር ውስጥ ዜና 16ኛው የኢትዮ-ጅቡቲ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን መድረክ ተጠናቀቀ ዮሐንስ ደርበው Apr 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው 16ኛው የኢትዮጵያና ጅቡቲ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን የግማሽ ዓመት አፈጻጸም መገምገሚያ መድረክ በስምምነት ተጠናቀቀ፡፡ በመድረኩ ስምምነት ላይ የተደረሰባቸውን ጉዳዮች እንዲሁም በስምምነቱ ወቅት በሁለቱም ወገን…