Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የልማት ተነሺዎች ለሚያቀርቧቸው ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ እንዲሰጣቸው ተደርጓል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅርብ ክትትል በማድረግ የልማት ተነሺዎች ለሚያቀርቧቸው ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ እንዲሰጣቸው ተደርጓል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ…

የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በጎንደር ከተማ የልማት እንቅስቃሴዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደና የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አይሻ መሃመድን (ኢ/ር) ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በጎንደር ከተማ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው። የጎንደር ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን…

የዓለም የአዕምሮሯዊ ንብረት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የአዕምሮሯዊ ንብረት ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ24ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ22 ኛጊዜ በሳይንስ ሙዚየም እየተከበረ ይገኛል፡፡ የዘንድሮ የአዕምሯዊ ቀን “የአዕምሯዊ ንብረት ለዘላቂ ልማት፤ መጪው ጊዜያችንን በፈጠራና ኢኖቬሽን እንገንባ”…

ብሪታኒያ ለልማታዊ ሴፍቲኔት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታኒያ በኢትዮጵያ ለኢኮኖሚ ማሻሻያ፣ ለመሰረታዊ አገልግሎቶች እና ለልማታዊ ሴፍቲኔት የምታደርገውን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች። የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው ከብሪታኒያ ኮመን ዌልዝ የአፍሪካ ዳይሬክተር ሳይመን ሙስታርድ…

የኢትዮ-ፓኪስታን የቢዝነስ መድረክ የተመለከተ ውይይት በላሆር ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከላሆር ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ጋር በመተባበር የንግዱን ማህበረሰብ ተሳትፎ ለማበረታታት የኢትዮ-ፓኪስታን የቢዝነስ መድረክ አዘጋጅቷል።   ኢስላማባድ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ…

ስዊድን ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሚሆን ድጋፍ አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድን ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ (238 ሚሊየን የስዊዲን ክሮና) በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ላሉ ኢትዮጵያውያን የሚውል ድጋፍ ማስተላለፏ ተገልጿል፡፡ ስዊድን የምግብ፣ የውሃ፣ የመጠለያ፣ የጤና እንክብካቤ እና ጥበቃ የሚያስፈልጋቸውን ተጋላጭ…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬ ውሎው የሦስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን ሦስተኛ መደበኛ ጉባዔ ቃለ-ጉባዔውን ጨምሮ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የኮሪደር…

ቢልና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በጤናው ዘርፍ ያለውን አጋርነት እንደሚያጠናክር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ ልዑክ በቢልና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ማርክ ሱዝማን ከተመራ ልዑክ ጋር ቅድሚያ በሚሰጣቸው የጤና አጀንዳዎች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ÷ በተሰሩ በርካታ ሥራዎች አበረታች ውጤቶች…

በአቶ አረጋ ከበደ የተመራ ልዑክ የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ጎንደር ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ የተመራ የክልልና የፌደራል አመራሮችን ያካተተ ልዑክ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ጎንደር ከተማ ገብቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑም የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አይሻ ሙሐመድን (ኢ/ር)…

ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከዩኤንኤድስ ሪጅናል ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከዩኤንኤድስ ሪጅናል ዳይሬክተር አን ሙዞኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ለኤች አይ ቪ ተጋላጭነት የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከመከላከል አኳያ በጋራ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ…